Wednesday, July 10, 2013

ሐምሌ 4



በዚህች ቀን በይሁዳ ንጉሥ በአሞጽ ልጅ በኢዮስያስ ዘመን የነበረው ነብዩ ሶፎንያስ አረፍ፤ ይህ ነብይ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ትንቢተ ሶፎንያስን የጻፈው ነው፤ ስለ ኢትዮጰያም ደጋግሞ ትንቢቶችን ተናግሯል፤ "ከኢትዮጵያ ወንዞች ማዶ የሚማልዱኝ፥ የተበተኑት ሴቶች ልጆቼ፥ ቍርባኔን ያመጡልኛል" ሶፎ 3 9-10 በረከቱ ይደርብን

No comments:

Post a Comment