Thursday, October 31, 2013

ጥቅምት 3

ጥቅምት 3ቀን መታሠቢያቸው የሆኑ ቅዱሳኖች እናስተዋውቆት:: ቅዱስ ነአኩቶ ለአብ የቅዱሱና የንጉስ ላሊበላ ወንድም ልጅ ነው:አቡነ ዜና ማርቆስ ዘጽልላሽ ዞረሬ:አቡነ መድኃኒነ እግዚእ ዘትግራይ አዲግራት:አቡነ ፍሬ ካህን ዘትግራይ ተንቤን:እነዚ ከላይ የተጠቀሱ ሁሉ ኢትዮዽያውያን ናቸው:መጋቢ ብሉይ ቅዱስ ፋኑኤልና:እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ወደ ቤተ መቅደስ የገባችበት:አባ ሊባኖስ ዘሮም ዘመጣዕ:አባ ስምኦን ሊቀ ዻዻስ:ቅድስት ማርያም የአላዘር እህት:ቅድስት ታኦድራ : ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘአርማንያ ልደቱ: ወርሀዊ መታሠቢያ በዓላቸው ሲሆን: ሀዲስ ጊዮርጊስ የተባለው ሰማዕት እረፍቱ
LIKE >>> https://www.facebook.com/pages/ተዋህዶ-ሀይማኖታችን/117298008428339?ref=hl

No comments:

Post a Comment