Sunday, July 13, 2014
ሐምሌ 4
በዚህች ቀን በይሁዳ ንጉሥ በአሞጽ ልጅ በኢዮስያስ ዘመን የነበረው ነብዩ ሶፎንያስ አረፍ፤ ይህ ነብይ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ትንቢተ ሶፎንያስን የጻፈው ነው፤ ስለ ኢትዮጰያም ደጋግሞ ትንቢቶችን ተናግሯል፤ "ከኢትዮጵያ ወንዞች ማዶ የሚማልዱኝ፥ የተበተኑት ሴቶች ልጆቼ፥ ቍርባኔን ያመጡልኛል" ሶፎ 3 ፤ 9-10። በረከቱ ይደርብን፤
LIKE OUR PAGE >>>
https://www.facebook.com/pages/ተዋህዶ-ሀይማኖታችን/117298008428339?ref=hl
No comments:
Post a Comment
‹
›
Home
View web version
No comments:
Post a Comment