Sunday, July 13, 2014
ሰኔ 29
ይህ ቀን የጌታችን የእየሱስ ክርስቶስ የልደቱ መታሰቢያ ነው፤ አባቶቻችን ባዘዙት መሰረት የቤተክርስቲያን ልጆች በየወሩ ልክ እንደ እሁድ ሰንበት አክብረውት ይውላሉ፤ልጁን ለላከ ለአብ ለተላከ ለወልድ ማህያዊ ለሚሆን መንፈስ ቅዱስም ክብር ምስጋና ይሁን።
LIKE OUR PAGE >>>
https://www.facebook.com/pages/ተዋህዶ-ሀይማኖታችን/117298008428339?ref=hl
No comments:
Post a Comment
‹
›
Home
View web version
No comments:
Post a Comment