Thursday, July 3, 2014
ሰኔ 23
ሰኔ 23
በዚህች ቀን የዳዊት ልጅ የቤርሳቤህ ልጅ ጠቢቡ ሰሎሞን አረፈ። በ 12 ዓመቱ ሲነግስ እግዚያብሔርን አንዲት ነገር ለመነው ፍርድ እንዳልገመድል ደሃ እንዳልበድል ጥበብን ስጠኝ ብሎ የልቡን መሻት ሰጠው ፍጹም ጠቢብም አደረገው፤ለ 40 ዓመት በቅን እየፈረደ በንግስና ቆይቶ በ 52 ዓመቱ በዛሬዋ ቀን አረፈ።
LIKE OUR PAGE >>>
https://www.facebook.com/pages/ተዋህዶ-ሀይማኖታችን/117298008428339?ref=hl
No comments:
Post a Comment
‹
›
Home
View web version
No comments:
Post a Comment